የማሰልጠኛ ማዕከላት ዳይሬክቶሬት ነሐሴ 10/2005 አዲስ አበባ የአቀራረብ ቅደም ተከተል  የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት እቅድ መነሻዎች  የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት.

Download Report

Transcript የማሰልጠኛ ማዕከላት ዳይሬክቶሬት ነሐሴ 10/2005 አዲስ አበባ የአቀራረብ ቅደም ተከተል  የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት እቅድ መነሻዎች  የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት.

የማሰልጠኛ ማዕከላት ዳይሬክቶሬት
ነሐሴ 10/2005
አዲስ አበባ
የአቀራረብ ቅደም ተከተል
 የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት እቅድ መነሻዎች
 የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት እቅድ(2003-2007)
 የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት ስትራቴጂዎች
 የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት የእስካሁን አፈጻጸም (2003-2005)
 በዘርፉ ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች (Challenges)
 የወደፊት/ቀጣይ አቅጣጫ
የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት እቅድ
መነሻዎች
 በአገሪቱ በመንገድ ልማት ዘርፍ እየተካሄደ ያለውና ሊካሄድ የታቀደ ሰፊ
የግንባታ ሥራ(2003-2007ዓ.ም)
 የመንገድ ዘርፉን ያጋጠመው የከፍተኛ ባለሙያዎች እና የመካከለኛ እና
አነስተኛ የመንገድ ግንባታ ቴክኒሽያኖች እጥረት
የሰው ኃይል ልማት እቅድ መነሻዎች
የቀጠለ
 የመንገድ ግንባታ ፕሮጄክቶችን በተቀመጠው ጊዜ፤ በጀት እና የጥራት
ደረጃ የማጠናቀቅ
 የመንገድ ግንባታ ፕሮጄክቶች ያልተቋረጠ የዋጋ ንረት ዋና ዋናዎቹ ናቸው
የመንገድ ዘርፍ የ5 ዓመት የሰው ኃይል ልማት
ዕቅድ(2003-2007)
t.ቁ የሰው ኃይል ልማት መስክ
ዕቅድ
መግለጫ
1
ከፍተኛ የምህንድስና ባለሙያዎችበሁለተኛ ዲግሪና በላይ
1500-3000
2
የምህንድስና ባለሙያዎች- የመጀመሪያ
ዲግሪ
8,000
3
መካከለኛ እና አነስተኛ የመንገድ ግንባታ
ቴክኒሽያኖች
47,000
3
በመንገድ ግንባታ ፕሮጄክቶች አስተዳደርና
በሌሎች ዘርፎች አጫጭር ሥልጠና
2350
4
የመካከለኛ እና አነስተኛ የመንገድ ግንባታ
24,000
Basic Senerio1,500 ማስመረቅ
High Senerio3,000 ማስመረቅ
በየዓመቱ የአገር ውስጥ
ዩኒቨርሲቲዎች
በሚያስመርቁት
የሚሸፈን
የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት
ስትራቴጂዎች
 ስትራቴጂ 1፡
 በአገር ውስጥ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች በመንገድ ግንባታ ዘርፍ ተፈላጊ በሆኑ
በአምስት የምህንድስና መስኮች ላይ በድህረ-ምረቃ ባለሙያዎችን
በማሰልጠን የዘርፉን አቅም ማጠናከር
 የክልል መንገድ ሥራ ባለሥልጣን፤ መንግሥታዊ የመንገድ ግንባታ
ድርጅቶች፤ የግል መንገድ ግንባታ ኩባንያዎች፤ አማካሪ ደርጅቶች፤በመንገድ
ዘርፍ መሰማራት የሚፈልጉ ግለሰቦች የዕድሉ ተጠቃሚ ይሆናሉ
ስትራቴጂዎች---የቀጠለ
 ስትራቴጂ 2፡
 በኢ.መ.ባ ማሰልጠኛ ማዕከላት፤ በቴ/ሙ/ት/ሥልጠናተቋማት
በመካከለኛ እና በአነስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ የመንገድ ግንባታ
ቴክኒሽያኖችን በብዛትና በብቃት ማሰልጠን
ስትራቴጂዎች፤የቀጠለ
 ስትራቴጂ 3፡
በመካከለኛ እና በአነስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ በመንገድ ዘርፍ ተሰማርተው
በማገልገል ላይ ያሉትንና በሂደት ወደዘርፉ የሚቀላቀሉትን የመንገድ
ግንባታ ቴክኒሽያኖችን ብቃት በብቃት ምዘና ማረጋገጥ
ስትራቴጂዎች፤የቀጠለ
 ስትራቴጂ 4፡

የመንገድ ግንባታ ዘርፍ ባለድርሻ አካላትን በአጫጭር ሥልጠናዎች
አቅማቸውን ማጎልበት
የመንገድ ዘርፍ የሰው ኃይል ልማት የእስካሁን አፈጻጸም
2003-2005
የከፍተኛ ባለሙያዎች ሥልጠና
ከ5 ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በአምስት የትምህርት መስኮች
 ከ2 ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በ6 የትምህርት መስኮች
የድህረ-ምረቃ ትምህርት ለማካሄድ ውል ተፈራርመናል
በአሁኑ ወቅት በ7ቱም ዩኒቨርሲቲዎች ፕሮግራሙ እየተካሄደ ነው፤
የከፍተኛ ባለሙያዎች--የቀጠለ
2115 ተማሪዎች ትምህርት ጀምረው በአሁኑ ወቅት 1581
ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ናቸው፤
የትምህርቱን ሂደት በሚመለከት 2 ጊዜ በባለሙያ ግምገማ
ተደርጓል፤ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጎበታል፤
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው ዙር 86 መደበኛ የቀን
ተማሪዎች የምረቃ ሥነሥርዓት አካሂደዋል፡፡
የከፍተኛ ባለሙያዎች ሥልጠና
------------------ የቀጠለ
 allergen presentationM.SC..docx
የከፍተኛ ባለሙያዎች ሥልጠና
--------- የቀጠለ
 የከፍተኛ ባለሙያዎች ሥልጠና ብዛት በሙያ መስክ
 Table 8.docx
የከፍተኛ ባለሙያዎች ሥልጠና
------------------የቀጠለ
 የከፍተኛ ባለሙያዎች ሥልጠና በባለድርሻ አካላት ድርሻ
 table 2 almegena prsentationmscbyshareof org.docx
የመካከለኛ እና አነስተኛ የመንገድ ግንባታ ቴክኒሽያኖች ሥልጠና
አፈጸጸም
 ወጥ የሆነ የሙያ ደረጃ፤ከሪኩለም እና የብቃት ምዘና መሳሪያ በ2003
ተዘጋጅቷል፤
 በተከታታይ ክለሳዎችና ማሻሻያዎች ተደርገዋል፤
 የሙያ ደረጃውና ከሪኩለሙ ለኢመባ ማሰልጠኛ ማዕከላትና በአገሪቱ
በመንገድ ግንባታ ላይ ሥልጠና/ትምህርት ለሚሰጡ ቴ/ሙ/ት/ሥ/ተቋማት
ተሰራጭቷል፤
የመካከለኛ እና አነስተኛ የመንገድ ግንባታ ቴክኒሽያኖች ሥልጠና
አፈጸጸም-----የቀጠለ
 እስካሁን በኢመባ ማሰልጠኛ ማዕከላትና በክልል ቴ/ሙ/ት/ሥ ተቋማት
35010 ባለሙያዎች ሠልጥነዋል፤
 የኢመባ ማሰልጠኛ ማዕከላትን የማጠናከር ሥራ ተሰርቷል፤
 የማሰልጠኛ ማዕከላቱ የስልጠና ሥርዓት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ
10+4 የከባድ ኮንስትራክሽን ማሽነሪ ኦፕሬሽን የስልጠና ሲሙሌቴር
በከፍተኛ ወጪ ተገዝተው ለሥልጠና አገልግሎት ውለዋል፡፡
የመካከለኛ እና አነስተኛ--የቀጠለ
 የማሰልጠኛ ማዕከላቱ የፊዝካል ፋሲሊቲዎች ደረጃውን የጠበቀ
የስልጠና አገልግሎት መስጠት በሚችሉበት ደረጃ እየተስፋፉ ነው
 የማሰልጠኛ ማዕከላቱ የቅበላ አቅም በአንድ ዙር እስከ 500 ደርሷል
 የማዕከላቱን የሰው ኃይል፤ሰልጣኝ፤ንብረት፤ፋይናንስ መረጃ አያያዝ እና
ቤተመጻህፍት በዘመናዊ የአይቲ ቴክኖሎጂ ለማደራጀት እንቅስቃሴ
ተጀምሯል
የመካከለኛ እና አነስተኛ--የቀጠለ
 Middle Level Road Construction Technicians Training
ከ2003 -2005 በጀት ዓመት.
 Table 3Middle Level Road Construction Technicians
Trainingalemprse.docx
የአጫጭር ጊዜ ሥልጠና
የአጭጭር ጊዜ ሥልጠናዎች በቀጥታ የመንገድ ልማት ዘርፉን አፈጸጸም
ለማሻሻል በሚረዱ በተመረጡ የተለያዩ ርእሶች ላይ
 ለኢ.መ.ባ. የሥራ ሃላፊዎችና ሰራተኞች፤ ለባለድርሻ አካላት (ለክልል
መንገድ ባለሥልጣን፤ለግል ኮንትራክተሮች፤ ለአማካሪ ደርጅቶችና ሌሎች
ባለሙያዎች) ይሠጣሉ;
 በመንገድ ግንባታ ፕሮጄክቶች አስተዳደር፤ በፋይናንስ
አጠቃቀም፤በኮንስትራክሽን መሳሪያ አያያዝና አጠቃቀም፤ በሰው ሀብት
አያያዝና አጠቃቀም፤ በአካባቢ ጥበቃ፤በመንገድ ሥራ ላይ ደህንነትና ጤንነት
፤ በሊደር ሽፕ እና በመሳሰሉት ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ይሰጣሉ
ሥልጠና የቀጠለ
 3250 ለሚሆኑ የሥራ ኃላፊዎች፤ሰራተኞች፡ የኩባንያ ባለቤቶች
፤ሥራ አስኪያጆች፤የምህንድስና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
 Table 4Road sector Short term training
alemgena prsentaion.docx
 2003-2005 ሥልጠና አፈጸጸም ማጠቃለያTable 5የ2005
በጀት ዓመትና የእስካሁን የሰው ሀብት ልማት ዕቅድ ክንውን
ማጠቃለያ.docx
የመካከለኛ እና አነስተኛ ባለሙያዎች ምዘና
 በኢ.መ.ባ ማሰልጠኛ ማዕከላት የሚሰጥ ሥልጠና ለሚከታተሉ ሁሉ የብቃት ምዘና
ይሠጣል፤
 ከ2003 እስከ 2004 በጀት አጋማሽ በግል የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች ፕሮጄክት
ሳይት ላይ በመገኘት የከባድ ኮንስትራክሽን ማሽነሪ ኦፕሬተሮች የብቃት ምዘና
እንዲወስዱ ተደርጓል፤
 በብቃት ምዘናው ሂደት ላይ ኢመባ፤ት.ሚ፤ የክልል የብቃት ምዘና ማዕከላት እና
ተቋራጮች ዋና ተዋናዮች ነበሩ፤
 የብቃት ምዘናውን የሚያግዙ እካሁን ከሴክተሩ ለ233 ባለሙያዎች የመዛኝነት
ሥልጠና ተሰጥቷል፤ከየክልሉ የብቃት ምዘና ማዕከላትም ጋር ትስስር እንዲፈጥሩ
ጥረት ተደርጓል፡፡
የመካከለኛ እና አነስተኛ--የቀጠለ
 እስካሁን 7500 የሚሆኑ የብቃት ምዘና ወስደዋል፤6504 (80%) የሚሆኑት
በምዘናው ብቁ (Copmpetent) ሆነው ተገኝተዋል፤
 በብቃት ምዘናው ብቃታቸው ተረጋግጦ ሥራ ላይ ተሰማርተው ያሉ የከባድ
ኮንስትራክሽን ማሽነሪ ኦፕሬተሮች ያስገኙትን ውጤት ለማወቅ አጭርና ፈጣን
የዳሰሳ ጥናት ተደርጓል፡፡
የብቃት ምዘና-የቀጠለ
 በጥናቱ 11 የአገር ውስጥና የውጪ አገር ተቋራጮች ተካትተዋል፤
 137 ኦፕሬተሮች እና 177 የኦፕሬተሮቹ የቅርብ ተቆጣጣሪዎች
(Foreman/supervisors) ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
የብቃት ምዘና-የቀጠለ
በዚህ መሰረት የኦፕሬተሮቹ የቅርብ ተቆጣጣሪዎች (Foreman/supervisors)
የኦፕሬተሮቹ አፈጻጻም

በመሳሪያ ደህንነት አጠባበቅና ክትትል

በያዙት መሳሪያ ሊሠሩ የሚገቡ ሥራዎችን ጠንቅቆ ከማወቅ

የመሳሪያውን ሙሉ አቅም ከመጠቀም

ሥራን በጥራት ከማከናወን

የብቃት ምዘና-የቀጠለ
 የመሳሪያ መገናኛ ምልክቶችን ጠንቅቆ ከማወቅ
የምዘናው ሂደት ምዘናውን ባልወሰዱ ላይ ካስከተለው አዎንታዊ
አንጻር ሲታይ
 74 % በጣም ጥሩ የስራ ክንውን ማየታቸውን ሲገልጡ፤
20 % ጥሩ የሥራ ክንውን፤
6 % ጉልህ ለውጥ ማየት አለመቻላቸውን ገልጸዋል፡፡
ለውጥ
የብቃት ምዘና-የቀጠለ
 በቀጣይነት በዘርፉ ያለውን የኮንስትራክሽን ማሽነሪ ምርታማነትን እና
የኦፕሬተሮቹን አፈጻጻም በትክክል በመገንዘብ የማሻሻያ እርምጃና ድጋፍ
ማድረግ ያስፈልጋል፤
 በ2006 በጀት ዓመት በመንገድ ዘርፍ የኮንስትራክሽን ማሽነሪን ምርታማነት
እንዲሁም ብቃታቸው በብቃት ምዘና የተረጋገጠ፤ የብቃት ምዘና ወስደው
ያላለፉ ፤ የብቃት ምዘና ባልወሰዱ መካከል ያለው ልዩነት
ይጠናል፤፤በሚገኘው ውጤት የከሪኩለም ፤ የሥልጠና ሂደት፤ የምዘና መሳሪያ
ክለሳ እና ማሻሻያ ይደረጋል፡፡
የብቃት ምዘና-የቀጠለ
በ2005 በጀት ዓመት 7000 የሚሆኑ ቴክኒሽያኖችን ለማስመዘን ታስቦ ነበር፡፡
በዚህ መሰረት

የብቃት ምዘና አፈጻጸም የትግበራ ማዕቀፍ ተዘጋጅቶ ተሰራጭቷል፤
 ከ90 በላይ መዛኞች የመዛኝነት ኮርስ ወስደዋል፤ከክልል የብቃት ምዘና
ማዕከላት ጋር ትስስር እንዲፈጥሩ ጥረት ተደርጓል፤
 በኢ.መ.ኮ.ኮ ከ1500 በላይ ባለሙያዎች ተመዝነዋል፤
የብቃት ምዘና-የቀጠለ
 በሶስት ክልሎች(አማራ 1518፤ደቡብ 1882፤ትግራይ 422) ቅድመ
ዝግጅት ተጠናቋል፤ 3822 ባለሙያዎች ተለይተዋል፤
 በሌሎች ክልሎችም የተለያዩ እንቅስቃሴዎች እንደሚኖሩ ይገመታል፤
 በዚህ መሰረት በ2005 በጀት ዓመት ለመመዘን ካቀድነው (በሥራ ላይ ያሉ)
ያከናወነው ከ 21% ስለማይበልጥ በ2006 በጀት ዓመት የተጠናከረ
እንቅስቃሴ ማድረግን ይጠይቃል፡፡
የብቃት ምዘና-- የቀጠለ
የእስካሁኑ የብቃት ምዘና አፈጸጸም ማጠቃለያTable 6እስካሁን የተካሄዱ
የብቃት ምዘናዎችና የተገኘው ውጤት ማጠቃለያ.docx
በዘርፉ ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች
(Challenges)
ከፍተኛ ትምህርት
 የተማሪዎች ትምህርት ማቋረጥ (on average 25%)

የመምህራን እና የአማካሪዎች እጥረት

ተማሪዎች የመመረቂያ ጽህፍ ለማዘጋጀት ያለቸው ዝቅተኛ ተነሳሽነት

የቤተ-ሙከራ መሳሪያዎች እጥረት
ያጋጠሙ ተግዳሮቶች------የቀጠለ
በብቃት ምዘና
 በክልል ደረጃ የብቃት ምዘና (በመንገድ ዘርፍ) የሚጠበቀውን ያህል ትኩረት
ሰጥቶ በቅንጅት መንቀሳቀስ ያለመቻል፤
 ተከታታይ የሰው ኃይል ልማት ማካሄድ የመንገድ ግንባታ ሥራ አፈጻጻምን
ከማሻሻል አንጻር ያለውን ጠቃሜታ በተገቢው ሁኔታ ያለመገንዘብ ወይም ዝቅ
አድርጎ የማየት፤
 በክልል የብቃት ምዘና ማዕከላት ያለው የሰው ኃይል አነስተኛ መሆንና ከፍተኛ
የስራ መደራረብ መኖር፡፡
የ2006 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫ
ከፍተኛ ትምህርት

1200 አዳዲስ ተማሪዎችን በ7 ዩኒቨርሲቲዎች ማስገባት

300 ተማሪዎች ትምህርታቸውን አጠናቅቀው እንዲመረቁ
ድጋፍ መስጠት (የአማካሪ እጥረት፤ የላቦራቶሪ መሳሪያ እጥረት)
 የትምህርት ሂደቱን መገምገምና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመወያየት
የትምህርት ጥራቱን ለማሻሻል ጥረት ማድረግ
የ2006 በጀት--የቀጠለ
የመካከለኛ እና የአነስተኛ መንገድ ግንባታ ባለሙያዎች ሥልጠና
 በኢመባ ሁለቱ ማሰልጠኛ ማዕከላት 2700 የሚሆኑ ባለሙያዎችን ማሰልጠን (በሰው
ጉልበት ቴክኖ.1050፤በማሽን ቴክኖ.1660)
 የመካከለኛ እና አነስተኛ ባለሙያዎችን የሙያ ደረጃ፤ከሪኩለም፤ የምዘና መሳሪያ ክለሳ
ማድረግ
 የተጀመረውን የማሰልጠኛ ማዕከሉን የማዘመን ሥራ መቀጠል(ወጥ የአገልግሎት
አሰጣጥ፤ መረጃዎችን በአይ.ቲ.የማደራጀት፤በቤተመጻህፍትን ማደራጀት፤ በዘመናዊ
ቴክኖሎጂ የተደገፈ ስልጠና የመስጠት፤ ደረጃቸውን የጠበቁ
የመማሪያ፤የመመገቢያ፤የመኝታ፤ የመሰብሰቢያ፤የመዝናኛ ወዘተ ማስፋፋት)
የ2006 በጀት--የቀጠለ
 አጫጭር ሥልጠናዎች
 ለ400 ባለድርሻ አካላት
 ለ400 ለኢመባ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች በተለያዩ ሪዕሶች ላይ ሥልጠና
ይሰጣል
 የሥልጠና ሂደት እና የሥልጠና ፋይዳ ግምገማ ይደረጋል
የ2006 በጀት--የቀጠለ
የብቃት ምዘና
 በፌዴራል እና በክልሎች በመንገድ ሥራ ላይ ተሰማርተው በማገልገል ላይ
የሚገኙትን 6000 የሚሆኑ ባለሙያዎችን ማስመዘን
 በክልሎች ተገቢ ትኩረት ለብቃት ምዘና እንዲሰጥ ማድረግ
 የክልል የብቃት ምዘና ማዕከላትን ማጠናከር
 ከመንገድ ሴክቴር በተለያዩ ሙያዎች መዛኞች በበቂ ሁኔታ ማፍራት
 የክልልና የፌዴራል የሰው ሀብት ልማት እና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች
ልማት ኦፕሬሽናል ኮሚቴን ማጠናከር፤ክትትልና ድጋፍ መስጠት
የ2006 በጀት--የቀጠለ
 የሰው ኃይል ልማት (ሥልጠና ፤ምዘናን ጨምሮ) አንዱ የመንገድ ዘርፍ ሥራ አካል
እንዲሆን በዕቅድ ውስጥ ማስገባት፤በቀጣይነት አፈጸጸሙንም መገምገም(Main
streaming)፤
 በመንገድ
ግንባታ ዘርፍ የተሰማሩ ባለድርሻ አካላት ሰራተኞቻቸውን
እንዲያስመዝኑ፤ከምዘናው በሚገኘው ውጤት ቀጣይነት ያለው የሰው ኃይ ልማት
ሥራ እንዲሠሩ ማበረታት/የማበረታቻ ሥርዓት መዘርጋት፤
 የሰለጠኑና ብቃታቸው በምዘና የተረጋገጠ ባለሙያዎች በመንገድ ዘርፍ ተደራጅተው
በሥራ ላይ የሚሳተፉበትን ሁኔታ ማመቻቸት፡፡
መልካም የሥራ ዘመን -2006 በጀት ዓመት


መልካም አመሰግናለሁ
መልካም የሥራ ዘመመመመን